
On-siteFull timeAddis AbabaJunior Level(1-3 years)
Experience
Junior Level(1-3 years)
Salary
Not specified
Posted
about 5 hours ago
Deadline
in about 1 month
Job Description
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
- የጽሐፈት ሥራዎች:፡ ልዩ ልዩ ደብዳቤዎችን፣ ማስታወሻዎችን እና ሪፖርቶችን በኮምፒውተር ማዘጋጀት እና ማሰራጨት
- የስልክ እና የእንግዶች አስተዳደር: ወደ ቢሮ የሚደወሉ የስልክ ጥሪዎችን መመለስ፣ መልዕክቶችን መመዝገብ እንዲሁም እንግዶችንና ደንበኞችን በአክብሮት አስተናግዶ ወደሚመለከተው ክፍል መምራት
- የሰነድ አስተዳደር: የድርጅቱን የገቢና ወጪ ደብዳቤዎች መመዝገብ፣ መላክ እና ፋይሎችንና ሰነዶችን በስርዓት ማስቀመጥ
- የስብሰባ እና የቀጠሮ ማመቻቸት: የኃላፊዎችን የቀጠሮ መርሃ-ግብር መያዝ፣ የስብሰባ ቦታዎችን ማመቻቸት እና የስብሰባ ቃለ-ጉባኤ መያዝ
- የቢሮ ቁሳቁስ ቁጥጥር: ለቢሮ የሚያስፈልጉ የጽሐፈት መሳሪያዎችና ቁሳቁሶች መጠናቸውን መከታተል እና እጥረት ሲኖር እንዲሟሉ ጥያቄ ማቅረብ
Requirements
የስራ መስፈርቶች
- የትምህርት ደረጃ: ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በጽሐፈትና ቢሮ አስተዳደር ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ቀች
- የሥራ ልምድ: ለዲፕሎማ 3 ዓመት እና ከዚያ በላይ ፤ ለዲግሪ: 1 - 2 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ
- ብዛት፡ 2
- የሥራ ዓይነት: ቋሚ / ሙሉ ጊዜ
- ደመወዝ ፡ በስምምነት
- የስራ ቦታ፡ ኃይሌ ጋርመንት
- ተጠሪነቱ: ለሰው ኃይል አስተዳደር
- ክህሎቶች
- ኮምፒውተር የመጠቀም ከፍተኛ ክህሎት ያለው/ላት (ማይክሮሶፍት ወርድ፣ኤክሴል፣ፓወር ፖይንት እና ኢሜል/ኢንተርኔት)
- የአማርኛ እና የእንግሊዘኛ ፈጣን እና ትክክለኛ የጽሕፈት ችሎታ
- መልካም የኮሙኒኬሽን እና የእንግዳ አቀባበል ስነ-ምግባር
- ምስጢር የመጠበቅ እና ሥራን በቅደምተከተል የማደራጀት ችሎታ
Required Skills
Fast Typing
Level
Junior Level(1-3 years)
Location
Addis Ababa