
On-siteFull-timeAddis AbabaJunior
Experience
Junior
Salary
Not specified
Posted
2 days ago
Deadline
in 10 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም በአካውንቲንግ፣ በፋይናንስ፣ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ በሌቭል- IV ደረጃ ወይም በሌቭል- III ደረጃ / በዲፕሎማ / የተመረቀ/ቀች
የስራ ልምድ፡ በሙያው ቢያንስ 02 ዓመት ወይም 04 ዓመት የሰሩ
ብዛት: 1
ደመወዝ: በስምምነት
የስራ ቦታ: ቃሊቲ ዋናው መስ/ቤት
የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት
ክህሎቶች
የኮምፒውተር ችሎታ ያላቸው
የማመልከቻ መመሪያ
ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መመዘኛ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በግንባር ቃሊቲ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ማዕከል ወረድ ብሎ የቀድሞው ውሃ ልማት ግቢ ፊት ለፊት ማሜ ስቲል ሚል ህንፃ በሚገኘው ቢሯችን 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 204 በመቅረብ ወይም በፖ.ሳ.ቁ 18993 አዲስ አበባ ብላችሁ በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች ተያዥ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0114395587 ወይም 0114393433 ይደወሉ፡፡
Requirements
Required Skills
manage accountsinterpret financial statementsprepare financial statementsanalyse financial performance of a companyevaluate budgets
Level
Junior
Location
Addis Ababa
How to Apply
ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መመዘኛ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በግንባር ቃሊቲ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ማዕከል ወረድ ብሎ የቀድሞው ውሃ ልማት ግቢ ፊት ለፊት ማሜ ስቲል ሚል ህንፃ በሚገኘው ቢሯችን 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 204 በመቅረብ ወይም በፖ.ሳ.ቁ 18993 አዲስ አበባ ብላችሁ በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች ተያዥ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0114395587 ወይም 0114393433 ይደወሉ፡፡