Wolkite University logo

የሰው ሀብት አስተዳደር ባለሙያ III

Wolkite UniversityWolkite

On-siteContractWolkiteMid Level

Experience

Mid Level

Salary

ETB 16K - 16K

Posted

about 9 hours ago

Deadline

in 4 days

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በፐብሊክ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን፣ ፐርሶኔል ማኔጅመንት፣ ፐርሶኔል አድሚኒስትሬሽን፤ ፐብሊክ አድሚኒስትሬሽን፤ ማኔጅመንት፤ ቢዝነስ ማኔጅመንት፤ የሰው ኃብት ሥራ አመራር፤ ሊደርሽፕ፣ አመራር፤ ፖለቲካል ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት፣ ዴቨሎፕመንት ማኔጅመንት፤ ዴቨሎፕመንታል አድሚኒስትሬሽን፣ ኦርጋናይዜሽናል ማኔጅመንት፣ የአስተዳደር ልማት ጥናት፣ ፐብሊክ አድሚኒስትሬሽንና ዴቨሎፕመንት ማኔጅመንት፣ የሰው ኃይል ልማት አስተዳደር፣ ዴቨሎፕመንት ስተዲስ፣ አድሚኒስትሬሽን ሰርቪስ ማኔጅመንት፣ የትምህርትና እቅድ ሥራ አመራር፣ ቢዝነስ፣ ማኔጅመንት ኤንድ ኢንተርፕርነርሺ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት ቀጥታ እና አግባብነት ያለው የስራ ልምድ

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ 16348

  • ደረጃ፡ XII

  • የመ/መ/ቁጥር፡ 8.32/ወቂዩ-2188

  • የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ በእንድ ፒዲኤፍ በማድረግ በኢሜል አድራሻችን hr@wku.edu.et ወይም የስራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ፣ የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር በመያዝ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የብቃትና ሰዉ ሀብት አስ/ሥራ አሥፈፃሚ ቢሮ አዲሱ ህንፃ ግራውንድ ቢሮ ቁጥር G- 031 ወይም ቡታጅራ አካባቢ ያላችሁ ተመዝጋቢዎች በቡታጅራ ካምፓስ የብቃትና ሠው ሃብት አስተዳደር ቢሮ በአካል በመገኘት ማመልክት ይችላሉ፡፡

ማስታወሻ፡ ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት የሚችሉ ሲሆን ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የዲግሪ የትምህርት ማስረጃ የሚያቀርቡ አመልካቾች የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም አመልካቾች የተደራጀ እና የተሟላ የስራ ልምድ አያይዞ ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን ለሚያቀርቡት የትምህርት ማስረጃ ህጋዊነት ላይ ሙሉ በሙሉ ሃላፊነት ይኖርባቸዋል፡፡ ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል። ተመዝጋቢዎች ለጽሁፍ ፈተና የተመለመሉ ተወዳዳሪዎች የፈተና ቀናት በውስጥ ማስታወቂያና በተቋሙ ድረ-ገጽ ቴሌግራምና በፌስቡክ ገጽ ይገለፃል ፡፡

Requirements

Required Skills

human resources department processesidentify necessary human resourceshuman resource managementrecruit employeeslisten activelywrite work-related reports

Level

Mid Level

Location

Wolkite

How to Apply

አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ በእንድ ፒዲኤፍ በማድረግ በኢሜል አድራሻችን hr@wku.edu.et ወይም ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የብቃትና ሰዉ ሀብት አስ/ሥራ አሥፈፃሚ ቢሮ አዲሱ ህንፃ ግራውንድ ቢሮ ቁጥር G- 031 ወይም በቡታጅራ ካምፓስ የብቃትና ሠው ሃብት አስተዳደር ቢሮ የስራ መደቡን በመጥቀስ ፎቶ ኮፒ እና ኦሪጅናል የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ በመያዝ በአካል በመገኘት ማመልክት ይችላሉ፡፡ ማስታወሻ፡ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ በዲግሪ ትምህርት የተመረቁ የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ እና ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለባቸው ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡

Contact Email

hr@wku.edu.et
የሰው ሀብት አስተዳደር ባለሙያ III at Wolkite University | HojiiNet