Ethiopian Roads Authority logo

ኢኩዩፕመንት ኦፕሬተር III (ግሬደር)

Ethiopian Roads AuthorityAddis Ababa

On-siteFull-timeAddis AbabaSenior

Experience

Senior

Salary

ETB 15K - 15K

Posted

2 days ago

Deadline

in about 4 hours

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ቀች

  • የስራ ልምድ፡ 8 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ

  • ብዛት፡ 2

  • ደመወዝ ፡ 10-ሀ 15296

  • የሥራ ቦታ፡ በራስ ሀይል መ/ግ/ፕ/ማ/ዳይሬክቶሬት( ለቢሾፍቱ ኢንተርቼንጅ እና መዳረሻ መ/ግ/ ፕሮጀክት)

  • የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማስታወሻ፡ አመልካቾች ልዩ መንጃ ፍቃድ ሊኖራቸው ይገባል፡፡

Requirements

Required Skills

drive mobile heavy construction equipmentoperate graderfollow health and safety procedures in constructionuse safety equipment in construction

Level

Senior

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማስታወሻ፡ አመልካቾች ልዩ መንጃ ፍቃድ ሊኖራቸው ይገባል፡፡