Wolkite University logo

የግዥ ባለሙያ II

Wolkite UniversityWolkite

On-siteContractWolkiteMid Level

Experience

Mid Level

Salary

ETB 16K - 16K

Posted

about 9 hours ago

Deadline

in 4 days

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ሎጂስቲክና ሰፕላይቼይን ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፣ ሎጀስቲክስ፣ ማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሎጅስቲክስና ፕሮክዩርመንት፣ ሎጂስቲክስና ሰኘላይ ማኔጅመንት፣ ፕሮፕርቲ አድሚኒስትሬሽን፣ ፐርቸዚንግ ማኔጅመንት፤ ፕሮክዩርመንት፣ ፕሮክዩርመንት ኤንድ ማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ፕሮክዩርመንትና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ፕሮክዩርመንት ኤንድ ፐርቸዚንግ ማኔጅመንት፣ ፐርቼዚንግና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ማርኬቲንግና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ሴልስና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ፐርቼዚንግና ኢንሹራንስ፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ሴልስ ማንሺፕ፣ ሴልስ ማኔጅመንት፣ ማርኬቲንግ፣ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ አለም አቀፍ ንግድ ማርኬቲንግ ኤንድ ሴልስ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ፣ አድሚኒስትሬሽን፣ ዴቬሎፕመንት ማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ፣ ኮኦፐሬቲቨ ማኔጅመንት፣ ህዝብ አስተዳደር፣ ፐብሊክ ፋይናንሽያል ማኔጅመንት፣ አለም አቀፍ ንግድና ኢንቨስትመንት ማኔጅመንት፣ አካውንቲንግና ፋይናንስ፣ ቢዝነስ ማኔጅመንትና ኢንተርፕሪነርሺፕ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት ቀጥታ እና አግባብነት ያለው የስራ ልምድ

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ 16348

  • ደረጃ፡ XII

  • የመ/መ/ቁጥር፡ 8.32/ወቂዩ-2190

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ በእንድ ፒዲኤፍ በማድረግ በኢሜል አድራሻችን hr@wku.edu.et ወይም የስራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ፣ የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር በመያዝ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የብቃትና ሰዉ ሀብት አስ/ሥራ አሥፈፃሚ ቢሮ አዲሱ ህንፃ ግራውንድ ቢሮ ቁጥር G- 031 ወይም ቡታጅራ አካባቢ ያላችሁ ተመዝጋቢዎች በቡታጅራ ካምፓስ የብቃትና ሠው ሃብት አስተዳደር ቢሮ በአካል በመገኘት ማመልክት ይችላሉ፡፡

ማስታወሻ፡ ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት የሚችሉ ሲሆን ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የዲግሪ የትምህርት ማስረጃ የሚያቀርቡ አመልካቾች የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም አመልካቾች የተደራጀ እና የተሟላ የስራ ልምድ አያይዞ ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን ለሚያቀርቡት የትምህርት ማስረጃ ህጋዊነት ላይ ሙሉ በሙሉ ሃላፊነት ይኖርባቸዋል፡፡ ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል። ተመዝጋቢዎች ለጽሁፍ ፈተና የተመለመሉ ተወዳዳሪዎች የፈተና ቀናት በውስጥ ማስታወቂያና በተቋሙ ድረ-ገጽ ቴሌግራምና በፌስቡክ ገጽ ይገለፃል ፡፡

Requirements

Required Skills

manage contractsperform procurement processescoordinate purchasing activitiesissue purchase ordersmaintain relationship with customersidentify suppliers

Level

Mid Level

Location

Wolkite

How to Apply

አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ በእንድ ፒዲኤፍ በማድረግ በኢሜል አድራሻችን hr@wku.edu.et ወይም ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የብቃትና ሰዉ ሀብት አስ/ሥራ አሥፈፃሚ ቢሮ አዲሱ ህንፃ ግራውንድ ቢሮ ቁጥር G- 031 ወይም በቡታጅራ ካምፓስ የብቃትና ሠው ሃብት አስተዳደር ቢሮ የስራ መደቡን በመጥቀስ ፎቶ ኮፒ እና ኦሪጅናል የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ በመያዝ በአካል በመገኘት ማመልክት ይችላሉ፡፡ ማስታወሻ፡ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ በዲግሪ ትምህርት የተመረቁ የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ እና ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለባቸው ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡

Contact Email

hr@wku.edu.et
የግዥ ባለሙያ II at Wolkite University | HojiiNet