Federal Housing Corporation logo

የግምትና ኢንቨንተሪ ሰራተኛ II

Federal Housing CorporationAddis Ababa

On-siteContractAddis AbabaMid Level

Experience

Mid Level

Salary

ETB 15K - 15K

Posted

about 4 hours ago

Deadline

in 4 days

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በሕንፃ ምሕንድስና፣ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ በኳንቲቲ ሰርቬይንግ በሌቭል III የተመረቀ/ቀች

  • የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ 15,085

  • ደረጃ፡ VIII

  • የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በማያያዝ፣ የሥነ-ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት (የቀድሞው የፌዴራል የሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የነበረበት) ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በሥራ ሰዓት ብቻ ቅዳሜ እስከ 6፡00 ሰዓት ጨምሮ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡

ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ሲኖርባቸው የሚያቀርቡት የስራ ልምድ ቀጥተኛ መሆን አለበት፡፡

Requirements

Required Skills

ensure stock storage safetymanage inventorymonitor stock levelcheck for damaged items

Level

Mid Level

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በማያያዝ፣ የሥነ-ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት (የቀድሞው የፌዴራል የሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የነበረበት) ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በሥራ ሰዓት ብቻ ቅዳሜ እስከ 6፡00 ሰዓት ጨምሮ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡ ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ሲኖርባቸው የሚያቀርቡት የስራ ልምድ ቀጥተኛ መሆን አለበት፡፡
የግምትና ኢንቨንተሪ ሰራተኛ II at Federal Housing Corporation | HojiiNet