
On-siteContractAddis AbabaMid Level
Experience
Mid Level
Salary
ETB 15K - 15K
Posted
about 4 hours ago
Deadline
in 4 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ በሕንፃ ምሕንድስና፣ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ በኳንቲቲ ሰርቬይንግ በሌቭል III የተመረቀ/ቀች
የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት
ብዛት፡ 1
ደመወዝ ፡ 15,085
ደረጃ፡ VIII
የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በማያያዝ፣ የሥነ-ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት (የቀድሞው የፌዴራል የሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የነበረበት) ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በሥራ ሰዓት ብቻ ቅዳሜ እስከ 6፡00 ሰዓት ጨምሮ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ሲኖርባቸው የሚያቀርቡት የስራ ልምድ ቀጥተኛ መሆን አለበት፡፡
Requirements
Required Skills
ensure stock storage safetymanage inventorymonitor stock levelcheck for damaged items
Level
Mid Level
Location
Addis Ababa
How to Apply
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በማያያዝ፣ የሥነ-ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት (የቀድሞው የፌዴራል የሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የነበረበት) ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በሥራ ሰዓት ብቻ ቅዳሜ እስከ 6፡00 ሰዓት ጨምሮ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ሲኖርባቸው የሚያቀርቡት የስራ ልምድ ቀጥተኛ መሆን አለበት፡፡