
Experience
Mid Level
Salary
ETB 14K - 14K
Posted
about 10 hours ago
Deadline
in 4 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ ሰፕላይስ ማኔጅመንት፣ ፕሮክዩርመንትና ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ሴልስ ማንሺፕ፣ ሴልስ ማኔጅመንት፣ ማርኬቲንግ፣ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ሎጅስቲክና ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፤ ፐርቼዚንግ ማኔጅመንት፤ ሎጀስቲክስ ማቴሪያል ማኔጅመንት፤ ሎጂስቲክስና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ፕሮፐርቲ አድሚኒስትሬሽን፣ ፐርቼዚንግና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ሴልስና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ኮኦፐሬትቭ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ሎጅስቲክስ እና ፕሮከዩርመንት፣ ማርኬቲንግና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ባንኪንግ ኤንድ ኢንሹራንስ በኮሌጅ ዲፕሎማ/ የቴክኒክና ሙያ በደረጃ 3/10+3 የተመረቀ/ቀች
የስራ ልምድ፡ 5 ዓመት ቀጥታ እና አግባብነት ያለው የስራ ልምድ
ብዛት፡ 1
ደመወዝ ፡ 13732
ደረጃ፡ X
የመ/መ/ቁጥር፡ 8.32/ወቂዩ-2193
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ በእንድ ፒዲኤፍ በማድረግ በኢሜል አድራሻችን hr@wku.edu.et ወይም የስራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ፣ የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር በመያዝ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የብቃትና ሰዉ ሀብት አስ/ሥራ አሥፈፃሚ ቢሮ አዲሱ ህንፃ ግራውንድ ቢሮ ቁጥር G- 031 ወይም ቡታጅራ አካባቢ ያላችሁ ተመዝጋቢዎች በቡታጅራ ካምፓስ የብቃትና ሠው ሃብት አስተዳደር ቢሮ በአካል በመገኘት ማመልክት ይችላሉ፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች የCOC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ምቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት የሚችሉ ሲሆን ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የዲግሪ የትምህርት ማስረጃ የሚያቀርቡ አመልካቾች የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም አመልካቾች የተደራጀ እና የተሟላ የስራ ልምድ አያይዞ ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን ለሚያቀርቡት የትምህርት ማስረጃ ህጋዊነት ላይ ሙሉ በሙሉ ሃላፊነት ይኖርባቸዋል፡፡ ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል። ተመዝጋቢዎች ለጽሁፍ ፈተና የተመለመሉ ተወዳዳሪዎች የፈተና ቀናት በውስጥ ማስታወቂያና በተቋሙ ድረ-ገጽ ቴሌግራምና በፌስቡክ ገጽ ይገለፃል ፡፡
Requirements
Required Skills
Level
Mid Level
Location
Wolkite