
On-siteContractAddis AbabaJunior
Experience
Junior
Salary
ETB 23K - 23K
Posted
about 4 hours ago
Deadline
in 5 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ በኢንፎርሜሽን ሳይንስ፣ በኮምፒዩተር ሳይንስ፣ በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በኮምፒዩተር አፕሊኬሽን የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት
የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት
ብዛት፡ 1
ደመወዝ ፡ 22,870
ደረጃ፡ X
የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራ
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በማያያዝ፣ የሥነ-ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት (የቀድሞው የፌዴራል የሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የነበረበት) ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በሥራ ሰዓት ብቻ ቅዳሜ እስከ 6፡00 ሰዓት ጨምሮ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች የሚያቀርቡት የስራ ልምድ ቀጥተኛ መሆን አለበት፡፡
Requirements
Required Skills
maintain database securitycreate data modelsadminister ICT systemdesign database schememanage database
Level
Junior
Location
Addis Ababa
How to Apply
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በማያያዝ፣ የሥነ-ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት (የቀድሞው የፌዴራል የሥነምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የነበረበት) ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በሥራ ሰዓት ብቻ ቅዳሜ እስከ 6፡00 ሰዓት ጨምሮ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች የሚያቀርቡት የስራ ልምድ ቀጥተኛ መሆን አለበት፡፡