Ethiopian Roads Authority logo

ሲኒየር የህግ ባለሙያ

Ethiopian Roads AuthorityKombolcha

On-siteFull-timeKombolchaJunior

Experience

Junior

Salary

ETB 20K - 20K

Posted

2 days ago

Deadline

in about 5 hours

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በህግ፣ በኮንስትራክሽን ሎው ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ 12-ሀ 19713

  • የሥራ ቦታ፡ ኮምቦልቻ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Requirements

Required Skills

analyse legal evidencecompile legal documentsinterpret lawrespond to enquiries

Level

Junior

Location

Kombolcha

How to Apply

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡