Ethiopian Roads Authority logo

ሲኒየር የህግ ባለሙያ

Ethiopian Roads AuthorityKombolcha

On-siteFull-timeKombolchaEntry Level

Experience

Entry Level

Salary

ETB 20K - 20K

Posted

2 days ago

Deadline

in about 6 hours

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በህግ ፒኤችዲ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ 12-ሀ 19713

  • የሥራ ቦታ፡ ኮምቦልቻ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የሕግ ምርምርና ትንተና ማከናወን

  • የሕግ ሰነዶችንና ውሎችን ማዘጋጀትና መገምገም

  • ለድርጅቱ የሕግ ምክርና ድጋፍ መስጠት

  • የሕግ ጉዳዮችንና ክሶችን መከታተል

  • የሕግ መዝገቦችንና ሰነዶችን ማደራጀት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Requirements

Required Skills

analyse legal evidencecompile legal documentsinterpret lawpresent arguments persuasively

Level

Entry Level

Location

Kombolcha

How to Apply

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡