
On-siteFull-timeKombolchaEntry Level
Experience
Entry Level
Salary
ETB 20K - 20K
Posted
2 days ago
Deadline
in about 6 hours
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ በህግ ፒኤችዲ ያለው/ላት
የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ብዛት፡ 1
ደመወዝ ፡ 12-ሀ 19713
የሥራ ቦታ፡ ኮምቦልቻ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት
የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
የሕግ ምርምርና ትንተና ማከናወን
የሕግ ሰነዶችንና ውሎችን ማዘጋጀትና መገምገም
ለድርጅቱ የሕግ ምክርና ድጋፍ መስጠት
የሕግ ጉዳዮችንና ክሶችን መከታተል
የሕግ መዝገቦችንና ሰነዶችን ማደራጀት
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
Requirements
Required Skills
analyse legal evidencecompile legal documentsinterpret lawpresent arguments persuasively
Level
Entry Level
Location
Kombolcha
How to Apply
አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡