
On-siteContractBishoftuEntry Level
Experience
Entry Level
Salary
ETB 11K - 11K
Posted
2 days ago
Deadline
in about 6 hours
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ በአድሚንስትሬቲቭ ኦፊስ ማኔጅመንት ፣በዶክመንት አውተንቲኬሽን ኤንድ ሪጅስትሬሽን ማኔጅመንት፣ በሪከርድ ማኔጅመንት ኤንድ አርካይቭ ኢድምንስትሬሽን፣በሂዩማን ሪሶርስ ማኔጅመንት፣ በአድምንስትሬቲቭ ኦፊስ ማኔጅመንት፣ በፋይናንሽያል አካውንትስ ማኔጅመንት በደረጃ 5 የተመረቀ/ቀች
የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ብዛት፡ 1
ደመወዝ ፡ 7-ሀ 10602
የሥራ ቦታ፡ በራስ ሀይል መ/ግ/ፕ/ማ/ዳይሬክቶሬት( ለቢሾፍቱኢንተርቼንጅ እና መዳረሻ መ/ግ/ ፕሮጀክት)
የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
መዝገቦችንና ሰነዶችን መሰብሰብ፣ መመዝገብና ማደራጀት
የሰነዶችን ትክክለኛነትና ምስጢራዊነት መጠበቅ
የሰነድ አሰራርና ማህደር አያያዝን መከታተል
ሰነዶችን በአካልና በዲጂታል ማህደር ማስቀመጥ
የመዝገብ ጥያቄዎችን መቀበልና አስፈላጊ ሰነዶችን ማቅረብ
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ COC ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
Requirements
Required Skills
ensure proper document managementmanage archiveapply organisational techniquesfacilitate access to informationmanage digital archivesorganise informationoversee record management
Level
Entry Level
Location
Bishoftu
How to Apply
አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ COC ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡