Ethiopian Roads Authority logo

ጁኒየር የህግ ባለሙያ

Ethiopian Roads AuthorityAddis Ababa

On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level

Experience

Entry Level

Salary

ETB 13K - 13K

Posted

2 days ago

Deadline

in about 6 hours

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በህግ ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት

  • ብዛት፡ 2

  • ደመወዝ ፡ 9-ሀ 13336

  • የሥራ ቦታ፡ አዲስ አበባ ዋናው መ/ቤት

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የሕግ ምርምርና ትንተና ማከናወን

  • የሕግ ሰነዶችንና ውሎችን ማዘጋጀትና መገምገም

  • ለድርጅቱ የሕግ ምክርና ድጋፍ መስጠት

  • የሕግ ጉዳዮችንና ክሶችን መከታተል

  • የሕግ መዝገቦችንና ሰነዶችን ማደራጀት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Requirements

Required Skills

compile legal documentsinterpret lawrespond to enquiriespresent legal arguments

Level

Entry Level

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡