Ethiopian Roads Authority logo

ሌጋል አሲስታንት

Ethiopian Roads AuthorityAddis Ababa

On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level

Experience

Entry Level

Salary

ETB 10K - 10K

Posted

2 days ago

Deadline

in about 6 hours

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በሌጋል ሰርቪስ ኦፕሬሽን በደረጃ 4 የተመረቀ/ቀች

  • የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ 6-ሀ 9671

  • የሥራ ቦታ፡ አዲስ አበባ ዋናው መ/ቤት

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የሕግ ሰነዶችን ማዘጋጀትና ማደራጀት

  • የሕግ ምርምርና መረጃ ሰብሰብ ማከናወን

  • የሕግ ጉዳዮችንና የፍርድ ሂደቶችን መከታተል

  • የውልና የሕግ ሰነዶችን በማደራጀት ድጋፍ መስጠት

  • የሕግ መዝገቦችን በሚስጥራዊነት መጠበቅ

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ COC ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

Requirements

Required Skills

compile legal documentsmeet deadlines for preparing legal casesrevise legal documents

Level

Entry Level

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ COC ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡