Ethiopian Roads Authority logo

ጁኒየር ላቦራቶሪ ቴከኒሽያን

Ethiopian Roads AuthorityAddis Ababa

On-siteContractAddis AbabaEntry Level

Experience

Entry Level

Salary

ETB 10K - 10K

Posted

2 days ago

Deadline

in about 6 hours

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በኦን ሳይት ሮድ ኮንስትራክሽን ኤንድ ሜንተናንስ ማኔጅመንት፣ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት በደረጃ 4 የተመረቀ/ቀች

  • የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ 6-ሀ 9671

  • የሥራ ቦታ፡ በራስ ሀይል መ/ግ/ፕ/ማ/ዳይሬክቶሬት( ለቢሾፍቱኢንተርቼንጅ እና መዳረሻ መ/ግ/ ፕሮጀክት)

  • የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የግንባታ ቁሳቁሶችን ናሙና መሰብሰብና ማዘጋጀት

  • የአፈር፣ የአሸዋ፣ የድንጋይና የኮንክሪት ምርመራ ማከናወን

  • የመንገድ ግንባታ ቁሳቁሶችን ጥራት መፈተሽ

  • የላቦራቶሪ መሳሪያዎችን ማዘጋጀትና መጠቀም

  • የምርመራ ውጤቶችን መመዝገብና ሪፖርት ማድረግ

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ COC ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

Requirements

Required Skills

keep records of work progressuse measurement instrumentsuse technical drawing softwarefollow health and safety procedures in constructionuse safety equipment in construction

Level

Entry Level

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማስታወሻ፡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ COC ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡