
On-siteContractAddis AbabaEntry Level
Experience
Entry Level
Salary
ETB 15K - 15K
Posted
2 days ago
Deadline
in about 6 hours
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ፣ በፓወር ሲስተም ኤንድ ኢነርጂ ኢንጅነሪንግ፣ በኤሌክትሪካል ፖወር ኢንጅነሪንግ ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት
የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ብዛት፡ 2
ደመወዝ ፡ 10-ሀ 15296
የሥራ ቦታ፡ በራስ ሀይል መ/ግ/ፕ/ማ/ዳይሬክቶሬት( ለቢሾፍቱኢንተርቼንጅ እና መዳረሻ መ/ግ/ ፕሮጀክት)
የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራት
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
የኤሌክትሪክ ሲስተሞችን መጫን፣ መጠገንና መከታተል
የኤሌክትሪክ ብልሽቶችን መመርመርና መፍታት
መደበኛ የኤሌክትሪክ ጥገና ማከናወን
የኤሌክትሪክ ደህንነትና መመሪያዎችን ማረጋገጥ
የኤሌክትሪሽያን ቡድንን መምራትና የሥራ ጥራትን መከታተል
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
Requirements
Required Skills
keep records of work progresstest electrical equipmentresolve equipment malfunctionsinstall electrical and electronic equipment
Level
Entry Level
Location
Addis Ababa
How to Apply
አመልካቾች የማይመለስ ማመልከቻ፣ ካሪኪለም ቪቴ፣ የተሟላ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከዋናው ጋር በመያዝ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡