On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level
Experience
Entry Level
Salary
ETB 7K - 7K
Posted
about 5 hours ago
Deadline
in 12 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፦ በአዲሱ የትምህርት ስርአት 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀች ወይም በቴክኒክ እና ሙያ የተመረቀች
የስራ ልምድ:- 0 ዓመት
ጾታ:- ሴት
ብዛት:- 1
የስራ ቦታ:- አዲስ አበባ የካ አባዶ ኮንደሚኒየም
የስራ ሰዓት:- 2:00-1:30
ደመወዝ:- 7,000 +ኮሚሽን
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
የጽህፈት መሳሪያዎችን ሽያጭ ማከናወን
እንደ ፓስፖርት፣ንግድ ፍቃድ የመሳሰሉ የኦንላይን ስራዎችን መስራት
ባነር ፣ቢዝነስ ካርድ የመሳሰሉ ስራዎችን ዲዛይን ሰርቶ ማሳተም
የተለያዩ አይነት የጽህፈት፣ኮፒ፣ፕሪንት ስራዎችን መስራት
ደንበኞችን በአግባቡ መቀበል
የደንበኞችን ትዕዛዝ መቀበል እና ተገቢውን አገልግሎት መስጠት
ከደንበኞች ለሚነሱ ጥያቄዎች ተገቢውን እና ፈጣን ምላሽ መስጠት
የስራ ቦታ ንፅህና መጠበቅ
ከደንበኞች ጋር ጥሩ ግንኙነት መፍጠር
ክህሎቶች
የኮምፒውተር እና ጥሩ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እውቀት ያላት
የማመልከቻ መመሪያ
አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ
ማስታወሻ፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ሲቪና የትምህርት ማስረጃችሁን በመላክ ማመልከት ሲኖርባቸው የ AI ስልጠና ለወሰደች አመልካች ቅድሚያ እንሰጣለን።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0965948191 ይደውሉ፡፡
Requirements
Required Skills
carry out active sellingmaintain relationship with customersfollow up orders for customersguarantee customer satisfactiondemonstrate products' features
Level
Entry Level
Location
Addis Ababa
How to Apply
አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ
ማስታወሻ፡ የስራ መደቡ ለሴት አመልካቾች ብቻ ሲሆን መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ሲቪና የትምህርት ማስረጃችሁን በመላክ ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡ የ AI ስልጠና ለወሰደች አመልካች ቅድሚያ የሚሰጥ ሲሆን የስራ ሰዓት ከ2:00-1:30 ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0965948191 ይደውሉ፡፡