የሽያጭ ሰራተኛ
Epherem Solomon Kebede Printing and related activities • Addis Ababa
Experience
Junior
Salary
ETB 7K - 7K
Posted
4 days ago
Deadline
in 8 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፦ በአዲሱ የትምህርት ስርአት 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀች ወይም ከቴክኒክ እና ሙያ በማንኛውም የትምህርት መስክ የተመረቀች
የስራ ልምድ:- 1 ዓመት እና ከዛ በላይ
ጾታ:- ሴት
ብዛት:- 1
የስራ ቦታ:- አዲስ አበባ የካ አባዶ ኮንደሚኒየም
የስራ ሰዓት:- 2:00-1:30
ደመወዝ:- 7,000
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
ደንበኞችን በአግባቡ መቀበል
የደንበኞችን ትዕዛዝ መቀበል እና ተገቢውን አገልግሎት መስጠት
የጽህፈት መሳሪያዎችን ሽያጭ ማከናወን
እንደ ፓስፖርት፣ንግድ ፍቃድ የመሳሰሉ የኦንላይን ስራዎችን መስራት
ባነር ፣ቢዝነስ ካርድ የመሳሰሉ ስራዎችን ዲዛይን ሰርቶ ማሳተም
ከደንበኞች ለሚነሱ ጥያቄዎች ተገቢውን እና ፈጣን ምላሽ መስጠት
የተለያዩ አይነት የጽህፈት፣ኮፒ፣ፕሪንት ስራዎችን መስራት
የስራ ቦታ ንፅህና መጠበቅ
ከደንበኞች ጋር ጥሩ ግንኙነት መፍጠር
ክህሎቶች
የኮምፒውተር ችሎታ ያላት
ጥሩ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እውቀት ያላት
የ AI ስልጠና ለወሰደች አመልካች ቅድሚያ እንሰጣለን
የማመልከቻ መመሪያ
አመልክት/ቺ የሚለውን ይጫኑ
ማስታወሻ፡ የስራ መደቡ ለሴት አመልካቾች ብቻ ሲሆን አመልካቾች ሲቪና የትምህርት ማስረጃቸውን በመላክ ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0965948191 ይደውሉ፡፡
Requirements
Required Skills
Level
Junior
Location
Addis Ababa