የሰው ሀብት ባለሙያ

BDA Holdings PlcAddis Ababa

On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level

Experience

Entry Level

Salary

Not specified

Posted

about 7 hours ago

Deadline

in 3 days

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በሰው ሀብት፣ በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ በስምምነት

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የሰራተኞችን ምልመላና ምደባ ማስተባበር

  • የሰራተኞችን መዝገብና የሰው ሀብት ሰነዶችን ማስተዳደር

  • የሰራተኞችን የሥራ አፈጻጸም መከታተል

  • የሰራተኞችን ስልጠናና የሙያ ልማት ማስተባበር

  • የሰራተኞችን የዕረፍት፣ የመገኘትና ሌሎች ጉዳዮችን መከታተል

  • የሰራተኛ ጉዳዮችን በድርጅቱ ፖሊሲና ሥርዓት መሠረት ማስተዳደር

  • የሰው ሀብት ሪፖርቶችን ማዘጋጀት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡

Requirements

Required Skills

recruit employeeslisten activelyinterview peoplewrite work-related reports

Level

Entry Level

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡
የሰው ሀብት ባለሙያ at BDA Holdings Plc | HojiiNet