On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level
Experience
Entry Level
Salary
Not specified
Posted
about 7 hours ago
Deadline
in 3 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
- የትምህርት ደረጃ፡ በሲቪል ኢንጅነሪንግ፣ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣በአርክቴክት ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት
- የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
- ብዛት፡ 4
- ደመወዝ ፡ በስምምነት
- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
- የድርጅቱን ምርቶችና አገልግሎቶች ማስተዋወቅ
- የገበያ እድሎችንና የደንበኞችን ፍላጎት መለየት
- የገበያ ጥናትና የተፎካካሪዎች ትንተና ማከናወን
- የማስተዋወቂያ ዘመቻዎችን ማቀድና ማስፈጸም
- ከደንበኞችና ከአጋር ድርጅቶች ጋር ጥሩ ግንኙነት መፍጠር
- የገበያ እንቅስቃሴና ውጤት ሪፖርቶችን ማዘጋጀት
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡
Requirements
Required Skills
use different communication channelsorganise business documentsprepare presentation materialsupport managersmanage the handling of promotional materials
Level
Entry Level
Location
Addis Ababa
How to Apply
አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡