On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level
Experience
Entry Level
Salary
Not specified
Posted
about 7 hours ago
Deadline
in 3 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ በግብርና ምጣኔ፣ በአግሮ ቢዝነስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት
የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ብዛት፡
ደመወዝ ፡ በስምምነት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
የግብርና ምርትና የእርሻ ሥራዎችን መከታተል
ለአርሶ አደሮች የቴክኒክ ምክርና ድጋፍ መስጠት
የሰብል ምርትና ምርታማነትን መከታተል
የእርሻ ችግሮችን መለየትና ተገቢ መፍትሔ ማቅረብ
የግብርና ግብዓቶችን አጠቃቀም መከታተል
የግብርና ሥራ አፈጻጸም ሪፖርቶችን ማዘጋጀት
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡
Requirements
Required Skills
maintain laboratory equipmentwrite work-related reportsuse agricultural information systems and databasesapply horticultural standards and practices
Level
Entry Level
Location
Addis Ababa
How to Apply
አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡