On-siteFull-timeAddis AbabaJunior
Experience
Junior
Salary
Not specified
Posted
about 5 hours ago
Deadline
in 5 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ በሲቪል ኢንጅነሪንግ፣ ማኔጅመንት፣ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣በአርክቴክት ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት
የስራ ልምድ፡ በዘርፉ ቢያንስ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት
ብዛት፡ 1
ደመወዝ ፡ በስምምነት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡
Requirements
Required Skills
monitor construction siteoversee construction projectdefine technical requirementsconsider building constraints in architectural designsintegrate measures in architectural designs
Level
Junior
Location
Addis Ababa
How to Apply
አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡