የግዥ ባለሙያ

BDA Holdings PlcAddis Ababa

On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level

Experience

Entry Level

Salary

Not specified

Posted

about 6 hours ago

Deadline

in 3 days

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በሰው ሀብት፣ በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት
  • የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
  • ብዛት፡ 1
  • ደመወዝ ፡ በስምምነት
  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የዕቃና አገልግሎት ግዥ ሂደቶችን ማስተባበር
  • የግዥ ፍላጎቶችንና የግዥ ዕቅዶችን መከታተል
  • ከአቅራቢዎች ዋጋና የግዥ ሁኔታዎችን መጠየቅና ማወዳደር
  • ተገቢ አቅራቢዎችን መለየትና መገምገም
  • ግዥዎች በድርጅቱ መመሪያና የግዥ ሥርዓት መሠረት መፈጸማቸውን መከታተል
  • የግዥ ሰነዶችንና መዝገቦችን በአግባቡ መያዝ
  • የግዥ ሂደትና አፈጻጸም ሪፖርቶችን ማዘጋጀት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡

Requirements

Required Skills

manage contractsperform procurement processescoordinate purchasing activitiesissue purchase ordersmaintain relationship with suppliers

Level

Entry Level

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡
የግዥ ባለሙያ at BDA Holdings Plc | HojiiNet