የንብረት አስተዳደር ባለሙያ

BDA Holdings PlcAddis Ababa

On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level

Experience

Entry Level

Salary

Not specified

Posted

about 9 hours ago

Deadline

in 3 days

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በንብረት አስተዳደር፣በአካውንቲንግና ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ በደረጃ 4 የተመረቀ/ች ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ በስምምነት

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የድርጅቱን ንብረቶች መመዝገብና መከታተል

  • የንብረት አጠቃቀምና ጥገናን መቆጣጠር

  • የንብረት ቆጠራና ምርመራ ማከናወን

  • የንብረት መዝገቦችና ሪፖርቶችን ማዘጋጀት

  • የንብረት ኪሳራና ብክነትን መከላከል

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡

Requirements

Required Skills

organize facility activitiesstrive for company growthorganise facility activities

Level

Entry Level

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡
የንብረት አስተዳደር ባለሙያ at BDA Holdings Plc | HojiiNet