የማዕድን ባለሙያ

BDA Holdings PlcAddis Ababa

On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level

Experience

Entry Level

Salary

Not specified

Posted

about 7 hours ago

Deadline

in 3 days

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በጂኦሎጂ፣ ጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት

  • ብዛት፡ 1

  • ደመወዝ ፡ በስምምነት

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

ዋና ዋና ኃላፊነቶች

  • የማዕድን ፍለጋና ምርመራ ሥራዎችን ማከናወን

  • የማዕድን ሀብት መረጃዎችን መሰብሰብና መተንተን

  • የማዕድን ቦታዎችን መመርመርና የቴክኒክ ግምገማ ማከናወን

  • የማዕድን ምርትና የሥራ ሂደትን መከታተል

  • የማዕድን ሥራዎች በደህንነትና በመመሪያ መሠረት መከናወናቸውን ማረጋገጥ

  • የቴክኒክ ሪፖርቶችንና የሥራ ሂደት ሰነዶችን ማዘጋጀት

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡

Requirements

Required Skills

prepare scientific reportsadvise on geology for mineral extractioncommunicate on the environmental impact of miningadvise on mining environmental issuesplan mine operations

Level

Entry Level

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡
የማዕድን ባለሙያ at BDA Holdings Plc | HojiiNet