On-siteFull-timeAddis AbabaEntry Level
Experience
Entry Level
Salary
Not specified
Posted
about 7 hours ago
Deadline
in 3 days
Job Description
የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ፡ በስታትስቲክስ፣ በኢኮኖሚክስ፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ፕሮጀክት ማኔጅመንት፣ ዲቨሎፕመንት ጥናት የትምህርት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት
የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ብዛት፡ 5
ደመወዝ ፡ በስምምነት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ዋና ዋና ኃላፊነቶች
የፕሮጀክት ዕቅድና የሥራ መርሃ ግብር ማዘጋጀትና መከታተል
የፕሮጀክት ሥራዎችን ማስተባበርና በዕቅዱ መሠረት መፈጸማቸውን መከታተል
የፕሮጀክት አፈጻጸምን፣ ጊዜንና ሀብትን መከታተል
ከፕሮጀክት ቡድን፣ ባለድርሻ አካላትና አጋሮች ጋር መተባበር
የፕሮጀክት ሪፖርቶችንና የሂደት ሰነዶችን ማዘጋጀት
የፕሮጀክት ችግሮችንና ስጋቶችን መለየትና ተገቢ መፍትሔ ማቅረብ
የፕሮጀክት ግቦችና የጥራት መስፈርቶች መሳካታቸውን ማረጋገጥ
የማመልከቻ መመሪያ
አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡
Requirements
Required Skills
perform project managementmanage budgetsorganise project meetingsmanage project changeswrite work-related reports
Level
Entry Level
Location
Addis Ababa
How to Apply
አመልካቾች የትምህርት እና ሌሎች ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት/የካናዳ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቢሮአችን በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251904049935 ይደውሉ፡፡