On-siteFull-timeAddis AbabaSenior

Experience

Senior

Salary

Not specified

Posted

about 10 hours ago

Deadline

in 8 days

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ፡ በማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ አካውንቲንግ፣ በኮኦፕሬቲቭ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት

  • የስራ ልምድ፡ ለመጀመሪያ ዲግሪ 12 ዓመት ወይም ለሁለተኛ ዲግሪ 10 ዓመት እና ከዛ በላይ

  • ደመወዝ ፡ ጥጋቢ፤ የቤት አበል፤ የመጓጓዣና የስልክ ያካተተ ይሆናል፡፡

  • አድራሻ፡ በ22 ውሃ ልማትና ኢነርጂ ሚ/ር ወደ ቺቺኒያ በሚወስደው መንገድ ካራማራ ፖሊስ ጣቢያ አጠገብ

የማመልከቻ መመሪያ

አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ኢሜል አድራሻችን asacounion26@gmail.com በመላክ ማመልክት ይችላሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0919918250/0975617665 ይደውሉ፡፡

Requirements

Required Skills

develop business plansstrive for company growthdevelop organisational policies

Level

Senior

Location

Addis Ababa

How to Apply

አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ኢሜል አድራሻችን asacounion26@gmail.com በመላክ ማመልክት ይችላሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0919918250/0975617665 ይደውሉ፡፡
ዋና ስራ አስኪያጅ at Addis Ababa Saving and Credit Cooperative union Ltd. | HojiiNet